የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያንና የአንድነቷ ጥያቄ፣
ዓርብ፣ ነሐሴ 18 2004ማስታወቂያ
ውስጥ ሰላም ለማስፈን በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሠላምና የአንድነት ጉባኤም ፓትሪያርኩ ከሞቱ በኋላም የተጀመረውን የሠላም ጥረት እንደሚቀጥልበት አስታውቋል ።
የቤተክርስቲናቱን አንድነት መልሶ ለማምጣት ይበጃል በማለት ሐሳብ ያካፈሉንን በጀርመን ሀገር ሁለት መንፈሳዊ አገልጋዮችንና ኀላፊዎችን ም አነጋግረናል።
አበበ ፈለቀ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ