የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ፓትሪያርክ የሮም ጉብኝት21 የካቲት 2008ሰኞ፣ የካቲት 21 2008የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ካለፈው ዓርብ አንስቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ለጉኝት ሮም ይገኛሉ።https://p.dw.com/p/1I4Phምስል picture-alliance/dpa/ ANSA/Osservatore Romanoማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ስድስተኛው የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ አራት ቀናት በሚቆየው በዚሁ ጉብኝታቸው የተለያዩ ቦታዎችን ጎብኝተዋል፣ በዛሬው ዕለትም ከሮማ ካቶሊካዊት ርዕሠ-ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። ስለፓትሪያርኩ ጉብኝት በስፍራው የሚገኘው ወኪላችን ተከታትሏል። ተኽልዝጊ ገብረኢየሱስ ልደት አበበ አርያም ተክሌ