1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የኤኮኖሚ ይዞታና የመንግሥት የ 5 ዓመት አቅድ፣

ሐሙስ፣ ነሐሴ 6 2002

የኢትዮጵያ መንግሥት፤ በሚመጡት 5 ዓመታት አከናውነዋለሁ በሚል ያወጣው ምጣኔ-ሀብታዊ አቅድ በጣም የተጋነነ መሆኑን ሐያስያን ቢገልጹም፣

https://p.dw.com/p/OmZG
የኢትዮጵያ የኤኮኖሚ ይዞታና የመንግሥት የ 5 ዓመት አቅድ፣
ምስል AP

የአገሪቱ ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ ሊደረስበት የማይችል አይደለም ማለታቸውን ታደሰ እንግዳው የላከልን ዘገባ ያስረዳል። በአጠቃላይ ድኅነት ኢትዮጵያ በዓለም ውስጥ ተሽላ የተገኘችው ከኒዠር ብቻ ነው። ጠ/ሚንስትሩ ህልም መሰሉን የዕድገት ትልም ያሰሙት፤ አዲስ አበባ ውስጥ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኀን ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ ነው።

ታደሰ እንግዳው

ተክሌ የኋላ