1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ግጥሚያ

ዓርብ፣ ጥር 9 2006

በደቡብ አፍሪቃ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የአፍሪቃ ዋንጫ ሻምፒዎና እንደቀጠለ ነው።

https://p.dw.com/p/1Asw4
Africa Cup Team Äthiopien vs Sambia
ምስል DW

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋልያ ባለፈው ሰኞ ከሊቢያ አቻው ጋር ባደረገው ጨዋታ ከደረሰበት የሁለት ለባዶ ሽንፈት በኋላ ያለ ምንም ነጥብ በሁለት የግብ እጣ ከምድቡ የመጨረሻውን ደረጃ ይዞ ይገኛል። በዛሬው የምድቡ 2ኛ ጨዋታ ብሔራዊ ቡድኑ ከኮንጎ ብራዛቢል ጋር ፤ ምሽት ሶስት ሰዓት ላይ ጨዋታውን ያከናውናል። የቡድኑ ቅድመ ዝግጅት ምን ይመስላል? የፓሪሷ ዘጋቢያችን ሀይማኖት ጥሩነህ አጠያይቃለች።

ሐይማኖት ጥሩነህ

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ