1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ኤኮኖሚ

  የኢትዮጵያ የዱር እንስሳ ጥበቃ

ሐሙስ፣ የካቲት 9 2009

ሲንጋፑርን የጎበኘዉ የኢትዮጵያ የባለስልጣኞች ጓድ እንደሚለዉ ሥምምነቱ ለኢትዮጵያ የዱር እንስሳት የሚደረገዉን ጥበቃና ክትትል ለማሻሻልና ለማጠናከር  ጠቃሚ ነዉ

https://p.dw.com/p/2XgmR
Deutschland sibirische Tiger treffen sich zum ersten mal im Hamburger Zoo
ምስል picture-alliance/dpa/M. Scholz

(Beri.J.Burg) Äth. and Singapur on Wildlife - MP3-Stereo

ኢትዮጵያና ሲንጋፑር የዱር እንስሳና ዉጤቶቻቸዉን ሕገ ወጥ ዝዉዉር በጋራ ለመቆጣጠር ያስችላል ያሉትን ስምምነት በቅርቡ ተፈራርመዋል።በቅርቡ ሲንጋፑርን የጎበኘዉ የኢትዮጵያ የባለስልጣኞች ጓድ እንደሚለዉ ሥምምነቱ ለኢትዮጵያ የዱር እንስሳት የሚደረገዉን ጥበቃና ክትትል ለማሻሻልና ለማጠናከር  ጠቃሚ ነዉ።ትላልቅ ወደቦች ያሏት ትንሺቱ እስያዊት የከተማ ሐገር ሲንጋፑር ከፍተኛ መጠን ያለዉ የዱር እንስሳ ዉጤት ይዘዋወርባታል።የደቡብ አፍሪቃዉ ወኪላችን መላኩ አየለ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

መላኩ አየለ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ