1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የጤና ተቋማት ይዞታ

ረቡዕ፣ መጋቢት 7 2003

በተለያዩ ዓለም ዓቀፍ የጤና ተቋማት ኢትዮጵያ የጤና መስክ ለማሻሻል ያደረገችው ጥረት ይደነቃል ።

https://p.dw.com/p/R9fu
ምስል picture alliance/dpa
በቅርቡ አዲስ አበባ ውስጥ ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪቃ ሀገራትን ያሳተፈው የጤና ላቦራቶሪ ሳይንስ ባለሞያዎች ማሕበር ምስረታ ጉባኤ ላይ የተገኙት በአፍሪቃ የዓለም የጤና ድርጅት ተጥሪ ፕሮፌሰር ፒተርም ኢትዮጵያ ባለፉት 5 ዓመታት የጤና መስኩን ለማሻሻል ያደረገችውን ጥረት አወድሰዋል ይሁንና የአዲስ አበባው ወኪላችን ታደሰ እንግዳው እንደዘገበው በየጤና ማዕከላቱ የሚታየው ዕውነታ በየስብሰባ አዳራሹ ከሚነገረው ጋር የሚቃረን ነው ። ታደሰ የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትርን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ። ታደሰ ዕንግዳው ሂሩት መለሰ