1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድባብ

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 5 2002

የአንድ አገር በአንድ አገዛዝ ስር ለረዥም ዓመታት መቆየት ለከፋ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ቀዉስ አገሪቱን እንደሚዳርግ አንድ ምሁር አሳሰቡ።

https://p.dw.com/p/L23R
ምስል AP

በኖርዌይ ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶችና ዓለም ዓቀፍ ህግ መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ትሮንት ፎል ባለፉት 20ዓመታት በኢትዮጵያ ዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት ይዘት ላይ ጥናት ያካሄዱ ሲሆን ኢትዮጵያ ያስጋታል ያሉትን በመንቀስ የበኩላቸዉን ትንተና አቅርበዋል። ፕሮፌሰሩ የኢትዮጵያ ምርጫ ቋሚ ታዛቢም ናቸዉ።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል /ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ