የኢትዮጵያ ጀግኖች ማኅበር 75ኛ ዓመት ዝክር ዝግጅት
ዓርብ፣ ሚያዝያ 14 2008ማስታወቂያ
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር እና የማኅበሩ ሊቀመንበር ዛሬ በጋራ አዲስ አበባ ላይ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በዓሉ አዉደ ርዕይ፣ የባህል ሲምፖዚየም፤ እንዲሁም ለአንድ ሺህ አርበኞች የምሣ ግብዣ በማድረግ እና በተለያዩ ዝግጅቶች ታጅቦ እንደሚከበር አመልክተዋል። በመግለጫዉ ወቅት የተነሱ ነጥቦችን በማሰባሰብ ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነኃሽ መሐመድ