1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፣ግብፅ እና ሱዳን የሶስትዮሽ ስምምነት

ማክሰኞ፣ መጋቢት 15 2007

ኢትዮጵያ ፣ግብፅ እና ሱዳን የአባይ ወንዝን ውኃ በጋራ መጠቀም ስለሚችሉበት መንገድ የጋራ ነጥብ ላይ ደርሰው ትናንት ሰኞ ከአንድ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰምቷል።

https://p.dw.com/p/1EwLC
Sudan Khartum Abkommen gemeinsame Nil-Wasser Nutzung
ምስል AP Photo/Mohammed Abd el-Moaty, Egyptian Presidency

በዚህም መሠረት በካርቱም ቤተ-መንግሥት በተካሄደው ሥነ ሥርዓትም፤ የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ የግብፅ ፕሬዚዳንት አብደል ፋታሕ ኧል ሲሲና የሱዳኑ ኦማር ሐሰን ኧል በሺር ውሉን ፈርመዋል። ሃገራቱ የደረሱበት ስምምነት ምንንተትን በሚመለከት፤ በኢትዮጵያ የሰላም እና ልማት ዓለም አቀፍ ተቋም የአፍሪቃ ቀንድ ተመራማሪ ለሆኑት አቶ አቤል አባተ በስልክ አንዳንድ ጥያቄዎች አቅርቤላቸዋለሁ።

ልደት አበበ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ