1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ቀዉስና የፖለቲካ ምሁር አስተያየት

ዓርብ፣ መስከረም 6 2009

በኢትዮጵያ በተለይ በአማራና በኦሮምያ መስተዳድሮች እየተካሄደ ያለዉ ሕዝባዊ ተቃዉሞ ሙሉ በሙሉ ባልበረደበት በአሁኑ ጊዜ በኮንሶ አካባቢ እንዲሁ ሕዝባዊ ንቅናቄ መከሰቱና የሰዎች ሕይወት ማለፉን የዓይን እማኞች መግለፃቸዉን ዘግበናል።

https://p.dw.com/p/1K3mD
Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል Solomon Mengist

በወቅቱ በኢትዮጵያ የሚታየው የፖለቲካ ውዝግብ ለሃገሪቱ ደኅንነት ስጋት ነው፣ ይህን ስጋት እውን እንዳይሆን ማከላከል የሚችለው አሁን በስልጣን ላይ ያለው ያለዉ መንግሥት ብቻ ነው ሲሉ ከፍተኛ የኢህአዴግ ባለሥልጣናት አስተያየት መስጠታቸዉ ተሰምቶአል። የብረስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ሰሞኑን ሁለት የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣናት በብዙኃን መገናኛ ቀርበዉ በሰጡት አስተያየት ላይ በለንደን ቻተምሃዉስ የአፍሪቃዉ ቀንድ የፖለቲካ ተንታኝን አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።


ገበያዉ ንጉሴ


አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ