1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፖለቲካ እና ተቃዉሞ ሰልፍ

እሑድ፣ ሐምሌ 14 2005

ኢትዮጵያ ዉስጥ በ1997 የተደረገዉ ምርጫ ዉጤት ደም ባፋሰሰ ግጭት ካሳረገ ወዲሕ መንግሥትን በአደባባይ ሠልፍ መቃወም ለኢትዮጵያዉያን ዝግ ሆኖ ነበር።

https://p.dw.com/p/19BUJ
Titel: Demo in Addis Abeba Schlagwörter: Demo. blaue Partei, Äthiopien Autor: Y. G.Egziabher ( DW Correspondent Addis Abeba) Datum: 02.06.2013
ምስል DW/Y. G.Egziabher

ሥምንት ዓመታት ያስቆጠረዉ ፖለቲካዊ ግርዶሽ ባለፈዉ ግንቦት ሰማያዊ ፓርቲ በጠራዉ የአደባባይ የተቃዉሞ ሠልፍ በመጠኑም ቢሆን የተገለጠ መስሏል።ባለፈዉ ሳምንት ደግሞ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ (አንድነት ባጭሩ) ፓርቲ የጠራዉ የተቃዉሞ ሠልፍ ደሴና ጎንደር ከተሞች ተደርጓል።የተቃዉሞ ሠልፎቹ መልዕክት፡የተቃዋሚ ፓርቲዎች የትግል ሥልት፥ አንድነትና ልዩነታቸዉ እንዲሆም የመንግሥት አቋም የዚሕ ሳምንት የዉይይት ዝግጅታችን ትኩረት ነዉ።


ነጋሽ መሐመድ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ