የኢትዮጵያ ፖለቲካ እና ተቃዉሞ ሰልፍ
እሑድ፣ ሐምሌ 14 2005ማስታወቂያ
ሥምንት ዓመታት ያስቆጠረዉ ፖለቲካዊ ግርዶሽ ባለፈዉ ግንቦት ሰማያዊ ፓርቲ በጠራዉ የአደባባይ የተቃዉሞ ሠልፍ በመጠኑም ቢሆን የተገለጠ መስሏል።ባለፈዉ ሳምንት ደግሞ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ (አንድነት ባጭሩ) ፓርቲ የጠራዉ የተቃዉሞ ሠልፍ ደሴና ጎንደር ከተሞች ተደርጓል።የተቃዉሞ ሠልፎቹ መልዕክት፡የተቃዋሚ ፓርቲዎች የትግል ሥልት፥ አንድነትና ልዩነታቸዉ እንዲሆም የመንግሥት አቋም የዚሕ ሳምንት የዉይይት ዝግጅታችን ትኩረት ነዉ።
ነጋሽ መሐመድ
አዜብ ታደሰ