የኤል ኒኖ ተፅዕኖ በምሥራቅ አፍሪቃ
ዓርብ፣ ነሐሴ 22 2007ማስታወቂያ
በዚህም ከፍተኛ የአየር ለዉጥ ክስተት ምክንያት ከባድ ጎርፍ እንዲሁም የወባ በሽታ ሊከተል እንደሚችል የአየር ንብረት ትንበያ ባለሞያዎች አሳዉቀዋል። ይህን ተከትሎ የኬንያ መንግሥት በተለይ በናይሮቢ ጥንቃቄ እንዲወሰድ ሲል ቅድመ ጥግጅት ላይ መሆኑ ተዘግቦአል። ምሥራቅ አፍሪቃ ሀገራት እንደሚከሰት የተሰጋዉ የኤል ኒኖ መዘዝ በተመለከተ ናይሮቢ፤ ኬንያ የሚገኘዉን ወኪላችንን ፋሲል ግርማን እዚህ ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ አነጋግሬዉ ነበር። ፋሲል በምስራቅ አፍሪቃ ከነሐሴ ወር ጀምሮ ይከሰታል ተብሎ ስለተተነበየዉ ከፍተኛ የአየር ለዉጥ በመግለጽ ይጀምራል።
ፋሲል ግርማ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ