1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ ሥደተኞችና እስራኤል

ሐሙስ፣ ግንቦት 29 2005

የተቀበይቱ ሐገር ማንነት በይፋ አልተነገረም።አንዳድ ምንጮች እንደሚሉት ግን ሥደተኞቹን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነችዉ ሐገር አንድም ኢትዮጵያ አለያም ዩጋንዳ ናት።

https://p.dw.com/p/18lG1
Flüchtlinge in Israel - Suppe für Lewinsky. Schlange stehen fuer ein Essen. Seit Beginn ihrer Aktion "Suppe fuer Lewinsky" wurden wta 200.000 Essen ausgegeben, sagt Gruender Yigal Shtayim. Inzwischen ist die Zahl der Beduerftigen zurueck gegangen: Israel schickt die Fluechtlinge in ihre Heimatlaender oder interniert sie. Copyright: DW/Ulrike Schleicher Tel Aviv, Lewinsky-Park, Februar 2013
ሥደተኞችምስል DW/U. Schleicher

የእስራኤል መንግሥት በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ሐገሩ የገቡ ሁለት ሺሕ ያሕል ኤርትራዉያን ስደተኞችን ወደ ሰወስተኛ ሐገር ለማጋዝ ማቀዱ ተዘግቧል።የእስራኤል መገናኛ ዘዴዎች እንደዘገቡት እስራኤል ሥደተኞቹን ለመቀበል ፍቃደኛ ለሆነች ለአዲት አፍሪቃዊት ሐገር የጦር መሳሪያና የዉጊያ ቴክኖሎጂ ለመስጠት ቃል ገብታለች።የተቀበይቱ ሐገር ማንነት በይፋ አልተነገረም።አንዳድ ምንጮች እንደሚሉት ግን ሥደተኞቹን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነችዉ ሐገር አንድም ኢትዮጵያ አለያም ዩጋንዳ ናት።የሐይፋዉ ዘጋቢችን ግርማዉ አሻግሬ ጉዳዩን ተከታትሎታል።

ግርማዉ አሻግሬ

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ