1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ ነፃነትና የሕዝቧ ፍዳ

ዓርብ፣ ግንቦት 2 2005

ዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት አምንስቲ ኢንተርናሽናል ኤርትራን ከዓለም ከፍተኛ ጭቆና የሚፈፀምባት፥ ዝግና ድብቅ ሐገር ይላታል።አንዲት ኤርትራዊት የመብት ተማጓች በበኩላቸዉ በዜጎቹ ላይ ግፍ በመፈፀም የኤርትራን መንግሥት የሚወዳደር ሥርዓት ካለ ምናልባት የሰሜን ኮሪያዉ ነዉ።

https://p.dw.com/p/18Vtg
President of Eritrea Isaias Afewerki attends a news conference with European Commissioner for Development and Humanitarian Aid Louis Michel (not pictured) after their meeting at the European Commission headquarter in Brussels, Belgium, 04 May 2007. EPA/OLIVIER HOSLET +++(c) dpa - Report+++
ምስል picture-alliance/dpa

ኤርትራ የራስዋን ነፃ መንግሥት በይፋ ከመሠረተች ከሁለት ሳምንት በሕዋላ ሃያ-ዓመት ትደፍናለች። ዓለም አቀፍ የመብት ተሟጋች ድርጅቶችና በስደት የሚኖሩ ኤርትራዉያን እንደሚሉት ግን ሃያ-ዓመቱ ለአብዛኛዉ ኤርትራዊ የነፃነት ሳይሆን የጭቆና፥የእስራት፥ የስደትና እንግልት ዘመን ነዉ።ዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት አምንስቲ ኢንተርናሽናል ኤርትራን ከዓለም ከፍተኛ ጭቆና የሚፈፀምባት፥ ዝግና ድብቅ ሐገር ይላታል።አንዲት ኤርትራዊት የመብት ተማጓች በበኩላቸዉ በዜጎቹ ላይ ግፍ በመፈፀም የኤርትራን መንግሥት የሚወዳደር ሥርዓት ካለ ምናልባት የሰሜን ኮሪያዉ ነዉ።የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነሕ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።

ድልነሳ ጌታነሕ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ