1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ እስረኞች ይዞታ እና የተመድ

ሰኞ፣ መስከረም 9 2009

ላለፉት 15 ዓመታት እስረኞቹ ያሉበት ሁኔታ አለመታወቁና በቤተሰቦቻቸዉም እንዲጎበኙ አለመደረጉ መሠረታዊ የሰዉ ልጆችን መብት የሚጥስ በመሆኑ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ከእሥር ነፃ መሆን እንዳለባቸዉም ጽሕፈት ቤቱ አመልክቷል።

https://p.dw.com/p/1K537
Eritrea Hauptstadt Asmara Panorama
ምስል Reuters/T. Mukoya

[No title]


የኤርትራ መንግሥት ከ15 ዓመታት በፊት ያለ ፍርድ ያሠራቸዉን ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት እና ጋዜጠኞችን በተመለከተ በአስቸኳይ መረጃ ይፋ እንዲያደርግ የተመ የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት ጠየቀ። ላለፉት 15 ዓመታት እስረኞቹ ያሉበት ሁኔታ አለመታወቁና በቤተሰቦቻቸዉም እንዲጎበኙ አለመደረጉ መሠረታዊ የሰዉ ልጆችን መብት የሚጥስ በመሆኑ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ከእሥር ነፃ መሆን እንዳለባቸዉም ጽሕፈት ቤቱ አመልክቷል።

ፀሐይ ጫኔ

ኂሩት መለሰ