1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ የሃይማኖት አባቶች ደብዳቤ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 10 2006

ኤርትራ የሚገኙ አራት የካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ጳጳሳት ባለፈዉ ወር ወንድምህ የት አለ በሚል ርዕስ አንድ 35 ገጽ ሃዋርያዊ መልዕክት ጽፈዉ ሰሞኑን በመገናኛ ብዙሃን አሰራጭተዋል።

https://p.dw.com/p/1CKKd

የጳጳሳቱ መልዕክት በሶስት ክፍል የተከፋፈለ ሲሆን የመጀመሪያዉ ክፍል እምነት ላይ ሲያተኩር ፤ ሁለተኛዉ ክፍል ደግሞ በኤርትራ የሚታዩ ችግሮችን ዘርዝሮ ያስነብባል። ሶስተኛዉና የመጨረሻዉ ክፍል ደግሞ ምስክርነትና ወንጌል ላይ ያተኮረ ነዉ። በስዊድን የኢትዮጵያና ኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያንን ኃላፊ የመልዕክቱን ዓላማና ምንነት ለስቶክሆልም ዘጋቢያችን የቴዎድሮስ ምህረቱ እንደሚከተለዉ አብራርተዋል።

ቴድሮስ ምህረቱ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ