1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የእስራኤል ሠፈራ ግንባታና የሰላም ድርድር

ሰኞ፣ መስከረም 17 2003

እስራኤልና ፍልስጤም ቀጥተኛ የሰላም ድርድር ከጀመሩ አራት ሳምንት ገደማ ሆነዉ።

https://p.dw.com/p/PNsd
...አነጋጋሪዉ የሠፈራ ግንባታ ...ምስል AP

ከሁለት ዓመታት በላይ ፊት ለፊት ተገናኝተዉ ተወያይተዉ የማያዉቁት የሁለቱ ወገን መሪዎች፤ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈዉ ዓመት ነሐሴ ወር ማለቂያ መገናኘት ፍሬ ያፈራ ይሆናል የሚል ግምት አሰጥቶ ቆይቷል። ትናንት ያከትመዉ የእስራኤል የሠፈራ መንደር ግንባታ የማቆም ገደብ፤ እስካሁን ስለመራዘም መቆሙ የተሰማ ነገር ባለመኖሩ፤ ያ በአካባቢዉ ይሰፍናል የተባለዉን ሰላም አሁንም ገና ሩቅ አስመስሎታል።

ሰባስቲያን ኤንግልብሬኽት

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ