1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮሞ ፊደራሊስት ኮንግረስ መግለጫ

ረቡዕ፣ ኅዳር 22 2008

የኦሮሞ ፊደራል ኮንግረስ የኦሮሞ ሕዝብን ማንነት ለመደፍጠጥ ያለመ ነዉ ያለዉን የአዲስ አበባ አጎራባች የኦሮምያ ማስተር ፕላን መንግሥት እንዲሰርዝ ጠየቀ።

https://p.dw.com/p/1HG2Z
Dr. Merera Gudina Addis Abeba Äthiopien Oromo Pressekonferenz PK
ምስል DW/Y.Egziabhare


ስለዚሁ ጉዳይ የድርጅቱ ከፍተኛ አባላት ዛሬ አዲስ አበባ ላይ መግለጫ ሰተዋል። መግለጫዉን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን የክልሉን መንግሥት ምላሽ አካቶ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሀንስ ገ/እግዚአብሄር


አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ