1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦባማ ዓመታዊ የመርህ ንግግር

ረቡዕ፣ ጥር 21 2006

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ የያዝነው የጎርጎሮሳውያኑ 2014 ዓም የተግባር ዓመት እንዲሆን ለአሜሪካ ምክር ቤትና ለአሜሪካ ህዝብ ጥሬ አቀረቡ ።

https://p.dw.com/p/1Az0p
ምስል picture-alliance/dpa

ሥልጣን ከያዙ ጀምሮ የሪፐብሊካኖች ተቃውሞ እቅዳቸውን ለማሳካት እንቅፋት የሆነባቸው ኦባማ ትናንት ማታ ባሰሙት ዓመታዊ የመርህ ንግግራቸው የአሜሪካን ምክር ቤትን ሥልጣን ሳይጠበቁ ሥልጣናቸውን በመጠቀም እርምጃዎችን እንደሚወስዱ ገልፀዋል ። በንግግራቸው በአሜሪካን ህዝብ መካከል የሚታየውን ሰፋ የገቢ ልዩነት ለማስተካከልና የሠራተኞችንም ዝቅተኛ የክፍያ መጠን ከፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል ። ይበልጡን በሃገር ውስጥ ጉዳዮች ላይ ባተኮረው የአንድ ሰዓት ከ 16 ደቂቃ ንግግራቸው ኦባማ የውጭ መርህቸውንም በአጭሩ አሳውቀዋል ። ዝርዝሩን የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ልኮልናል ።

አበበ ፈለቀ

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ