1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኮንዶሚንየም ቆጠራ ከፊል ውጤት

ማክሰኞ፣ መጋቢት 6 2008

የአዲስ አበባ መስተዳድር የጋራ መኖሪያ ቤቶች አጠቃቀምን ዘመናይ ለማድረግ በጀመረው ቆጠራ መኖሪያ ቤቶቹን በሕገ ወጥ የያዙ ወይም ለሶስተኛ አካል ያከራዩ ግለሰቦች ላይ ርምጃ መውሰዱን፣ ቤቶቹንም ማስለቀቁን አስታወቀ።

https://p.dw.com/p/1IDTB
Äthiopien Sozialwohnungen in Addis Abeba
ምስል Y. G/Egziabher

የኮንዶሚንየም ኪራይ መወደዱ፣ መንግሥት ለጋራ መጠቀሚያ ያዘጋጃቸው ቤቶችም ለኪራይ በመዋላቸው፣ ለመኖሪያ የታሰቡት ቤቶች ለቡና ቤቶች እና ለሌሎች ድርጅቶች በተከራዩበት ተግባር እና በሰበቡ በሚፈጠሩ ችግሮች መማረራቸውን አንዳንድ የከተማይቱ ነዋሪዎች ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገብረግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ