የወጣቶች መድረክ30 ሐምሌ 2003ቅዳሜ፣ ሐምሌ 30 2003በዛሬው የወጣቶች መድረክ መሰናዶዋችን አንድ ወጣት ጀርመናዊ የቦን ዩኒቨርሲቲ ተማሪን እናስተዋውቃችኋለን። ወጣቱና መሰል የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ጓደኞቹ ኢትዮጵያውያንን ለመርዳት ፕሮጀክት ቀርጸው በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ።https://p.dw.com/p/ReXOየቦን ዩኒቨርሲቲ ህንፃምስል DWማስታወቂያጀርመናዊያን ወጣቶቹ ዱከም ከተማ ውስጥ ለሚገኙ በኤይድስ ወላጆቻቸውን ላጡ ህፃናትና ሴቶች ርዳታ በማድረግ ላይም ተሰማርተዋል። ለመሆኑ ተማሪዎቹ ኢትዮጵያ ላይ እንዲያተኩሩ ያደረጋቸው ምንድን ነው? ከወጣቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። ማንተጋፍቶት ስለሺ