የዓለም ህጻናት ሞት መቀነስ15 ጥር 2000ሐሙስ፣ ጥር 15 2000በያመቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ በግምት ዘጠኝ ነጥብ ሰባት ሚልዮን ገና አምስት ዓመት ያልሞላቸው ህጻናት እንደሚሞቱ የተመ የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ አስታወቀ። ከነዚህም መካከል አራት ሚልዮኑ ገና ተወልደው አንድ ወር እንኳን ሳይሞላቸው ነው የሚሞቱት፡ በዩኒሴፍ ዘገባ መሰረት። የሚሞቱባቸው ምክንያቶችም በቀላሉ ሊወገዱ የሚችሉ በሽታዎች መሆናቸውን ቬነማን አስረድተዋል።https://p.dw.com/p/E878የዩኒሴፍ ዋና አስተዳዳሪ አን ቬነማንምስል APማስታወቂያ