1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም ባንክ ዘገባና ኢትዮጵያ

ዓርብ፣ ጥር 4 2010

የዓለም ባንክ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባው መንግሥታት በፖሊሲ  የተቃኘ ድጋፍ  ካላደረጉ  የዓለም የምጣኔ ሐብት እድገት እንደተጠበቀው አይኾንም ብሏል። እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር በ2018 ዓመታዊ የምጣኔ ሐብትን በላቀ ደረጃ ያስመዘግባሉ ከተባሉ ከሰሃራ በታች ከሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት መካከል ጋና በአንደኛነት ተጠቅሳለች፤ ኢትዮጵያ ትከተላታለች።

https://p.dw.com/p/2qmRh
USA Wirtschaft Washington DC Zentrale der Weltbank Gebäude Logo
ምስል ullstein bild - Fotoagentur imo

የዓለም ባንክ የ2018 ዘገባ

የዓለም ባንክ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባው መንግሥታት በፖሊሲ  የተቃኘ ድጋፍ  ካላደረጉ  የዓለም የምጣኔ ሐብት እድገት እንደተጠበቀው አይኾንም ብሏል። እንደ ዘገባው ከኾነ እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር በ2018 ዓመታዊ  የምጣኔ ሐብትን በላቀ ደረጃ ያስመዘግባሉ ከተባሉ ከሰሃራ በታች ከሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት መካከል ጋና በአንደኛነት ተጠቅሳለች፤ ኢትዮጵያ ትከተላታለች። ኢትዮጵያ አምና አንደኛ ተብላ ነበር። ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው አለመረጋጋት የምጣኔ ሐብቱን እድገት እንደሚጎዳ ደግሞ  አንድ ምሑር ገልጸዋል።  ዝርዝር ዘገባውን መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ።

መክብብ ሸዋ 
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ