1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም አቀፍ የጦር መሣሪያ ወጪ መቀነስ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 7 2006

በዓለም ደረጃ በአጠቃላይ ለጦር መሣሪያ ግዢ የሚወጣው ገንዘብ ከበፊቱ ጋር ሲነፃፀር በትንሹ ዝቅ ብሏል። ይህም የሆነበት ምክንያት ትናንት ስቶኮልም ላይ ይፋ የወጣው አንድ ጥናት እንደሚያመላክተው ዮናይትድ ስቴትስ ለኢራቅ ጦርነት የምታወጣው ገንዘብ በመቀነሱ ነው።

https://p.dw.com/p/1BiP3
Symbolbild SIPRI Militärausgaben Bericht 2014
ምስል picture-alliance/dpa

በአንፃሩ በሌሎች አካባቢዎች ለመሣሪያ ግዢ ገንዘብ ይፈሳል። ይህን ያለው መቀመጫውን ስቶኮልም - ስዊዲን ያደረገው በምሕፃሩ « ሲፕሪ» በመባል የሚታወቀው አለም አቀፍ የሰላም ምርምር ተቋም ነው። የዶይቸ ቬለዋ ሄለ ጄፕሰንን ዘገባ የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለው አጠናቅሮታል።

ሄለ ጄፕሰን/ ይልማ ኃይለ ሚካኤል

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ