1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ማጣሪያ

እሑድ፣ ሰኔ 9 2005

እኢአ 2014 ዓም ብራዚል ውስጥ ለሚካሄደው የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ዙር ለማለፍ ከአፍሪቃ እስከ አውሮፓና ላቲን አሜሪካ በርካታ ማጣሪያ ግጥሚያዎች እየተካሄዱ ነው።

https://p.dw.com/p/18qpM
Tittle: 21 01 2013 Africa cup Ethiopian Supporters in Mbombela, Nelspruit Autor: DW/Haimanot Turuneh
ምስል DW

ዛሬ የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪቃ ብሔራዊ ቡድን አዲስ አበባ ላይ ባደረገው ግጥሚያ ኢትዮጵያ 2፤1 አሸናፊ ሆናለች። በስታዲዮም ግጥሚያውን የተከታተለው የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ዮሃንስ ገብረ እግዚያብሄርን  ግጥሚያው እንደተፈፀመ አነጋግረንዋል።  ከጨዋታው ድባብ ተነስቶ ይነግረናል።

ዮሃንስ ገብረ እግዚያብሄር

ልደት አበበ