የዓለም ዜና
ዓርብ፣ መስከረም 20 2009ማስታወቂያ
የጀርመንዋ መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ የጀርመኑ የዜና ወኪል (dpa) ዘገበ። በዘገባዉ መሰረት መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ለሦስት ቀናት ጉብኝት የፊታችን መስከረም 29 ወደ አፍሪቃ ያቀናሉ።
የጀርመንዋ መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ የጀርመኑ የዜና ወኪል (dpa) ዘገበ። በዘገባዉ መሰረት መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ለሦስት ቀናት ጉብኝት የፊታችን መስከረም 29 ወደ አፍሪቃ ያቀናሉ።