1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዕርቅና ሰላም ነክ ወይይት

ሰኞ፣ ሐምሌ 2 2004

ከተመሠረተ 12 ዓመት የሆነው የዓለም የዕርቅና ሰላም ግብረ ሠናይ ድርጅት የተሰኘው ማኅበር፤ አዲስ አበባ ውስጥ፤ የሃይማኖት ሰዎች፤ የሴቶች ማኅበራትና የወጣቶች፤ ተጠሪዎች እንዲሁም ምሁራንና ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተወከሉ በተሳተፉበት ፣

https://p.dw.com/p/15ULB
Der Meskal Square im Zentrum der äthipischen Hauptstadt Addis Abeba von der großen Tribüne aus gesehen, links im Bild die kürzlich installierte Video-Wand. Aufnahme vom Januar 2007. Foto: Peter Smolka +++(c) dpa - Report+++
ምስል picture alliance/dpa


ሰላምን የሚመለከት ውይይት ማካሄዱን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል። የችግሮቻችን ሁሉ መንስዔ አለማወቃችን ነው የሚል ፍሬ ሐሳብ በተንፀባረቀበት በዚህ ስብሰባ፤ ለውይይቱ ከዩናይትድ እስቴትስ ወደ ኢትዮጵያ ጎራ ያሉት ፕሮፌሰር አህመድ ኢማም የተባሉት ተሳታፊ እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል።---

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ