1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዕዉቀት ልውውጥ፣ አፍሪቃዉያን ጠበብት በጀርመን

ረቡዕ፣ ጥቅምት 6 2006

«እዉቀት ለነገ» በሚል መርህ ከስድሳ የሚበልጡ ከሰሃራ በታች የሚገኙ አፍሪቃዉያት ሀገራት ምሁራንን ጭምር ያሳተፈ የሁለት ቀን ጉባዔ ጀርመን ሃኖቨር ከተማ በሚገኘዉ የፎልክስቫገን ተቋም ተካሂዶአል። ጉባዔው በአፍሪቃ በማህበራዊ፤ በሳይንስ፤ በህክምና፤ እንዲሁም በሃይማኖት ረገዶች በሚደረገዉ ሳይንሳዊ ምርምር ሥራ ላይ ተወያይቶአል፤

https://p.dw.com/p/1A0nk
***Achtung: Nur zur abgesprochenen Berichterstattung verwenden!*** Teilnehmerfoto. Afrikanische Nachwuchswissenschaftler in Hannover (am 14. und 15. Oktober 2013 ). Zum ersten Mal hat die VolkswagenStiftung alle Postdoc Fellowship-Inhaber des Förderprogramms „Wissen für morgen – Kooperative Forschungsvorhaben im sub-saharischen Afrika“ mit internationalen Experten zusammen gebracht. Dabei traffen sich Geistes-, Sozial- und Naturwissenschaftler sowie Ingenieure und Mediziner, um über die Grenzen der Disziplinen hinweg ihre Arbeit sowie die Forschungsbedingungen in Afrika zu diskutieren. *** Volkswagen Stiftung Hannover/Marcel Wogram
ምስል Volkswagen Stiftung Hannover/Marcel Wogram

የልምድ ልዉዉጥን አድርጓል። በዕለቱ ዝግጅታችን የቮልክስቫገን ተቋም ባዘጋጀው ፕሮግራም ላይ ተካፋይ የነበሩ ኢትዮጵያውያንን ይዘን ቀርበናል፤

ታዋቂዉን የጀርመን የመኪና ኩባንያ ስምን የያዘዉ «የፎልክስቫገን ተቋም» በሳይንስ፤ በቲክኒክ፤በሕክምና፤ በማህበረሰብ ሃይማኖት ጉዳዮች ዘርፍ በሚደረግ የምርምር ሥራን፣ ተቋሙ በተለይ በአፍሪቃ የሚገኙ ምሁራንን እና የምርምር ሥራዎቻቸዉን በመደገፉ የሚታወቅ ተቋም ነዉ። ከአፍሪቃ ብቻ ከስድሳ በላይ ምሁራን እዉቀት በተለዋወጡበት መድረክ ላይ ከተገኙት ኢትዮጵያዉያን መካከል ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ዶክተር ሜሮን ዘለቀ ይገኙበታል፤

***Achtung: Nur zur abgesprochenen Berichterstattung verwenden!*** Prof. Dr. Berhanu Abegaz, Executive Director, African Academy of Sciences(AAS). Rund 22 Jahre war Dr. Berhanu Abegaz( Äthiopier) Dozent in A.A Uni, dann 18 Jahren in Botswana uni. Zeit zwei Jahren ist er Executive Director of African Academy of Sciences (AAS).Kenya Nairobi Afrikanische Nachwuchswissenschaftler in Hannover (am 14. und 15. Oktober 2013 ). Zum ersten Mal hat die VolkswagenStiftung alle Postdoc Fellowship-Inhaber des Förderprogramms „Wissen für morgen – Kooperative Forschungsvorhaben im sub-saharischen Afrika“ mit internationalen Experten zusammen gebracht. Dabei traffen sich Geistes-, Sozial- und Naturwissenschaftler sowie Ingenieure und Mediziner, um über die Grenzen der Disziplinen hinweg ihre Arbeit sowie die Forschungsbedingungen in Afrika zu diskutieren. *** Volkswagen Stiftung Hannover/Marcel Wogram
ፕሮፊሰር ብርሃኑ አበጋዝ የአፍሪቃ ሳይንስ አካዳሚ፤ ዋና ዳይሪክተርምስል Volkswagen Stiftung Hannover/Marcel Wogram

በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ፤ በአንትሮፖሎጂ ማለትም በስነ- ሠብ ጥናት ትምህርት ክፍል፤ መምህር የሆኑት ዶክተር ሜሮን ዘለቀ በዚሁ በጀርመን ሀገር በሚገኝ ከፍተኛ ተቋም ነዉ የዶክትሪት ማዕረጋቸዉን ያገኙት፤ ዶክተር ሜሮን የሳይንስ ምርምርና ጥናት በሀገራችን ከፍተኛ እድገት እያሳየ መምጣቱን ይገልፃሉ፤

ኬንያ ናይሮቢ የሚገኘዉ የአፍሪቃ ሳይንስ አካዳሚ፤ ዋና ዳይሪክተር ፕሮፊሰር ብርሃኑ አበጋዝ በፎልክስቫገኑ ተቋም ጉባኤ ላይ በክብር እንግድነት ከተገኙት የሳይንስ ምሁራን መካከል አንዱ ነበሩ፤

በአጠቃላይ ከዓለም ሀገራት የተሰባሰቡ ከ 150 በላይ ምሁራን የተካፈሉበት ጉባኤ ላይ የወጣት ምሁራን ሚና በሚል ርዕስ ጥናት ማቅረባቸዉን የገለፁልን የአፍሪቃ የሳይንስ አካዳሚ ዳይሪክተር ፕሮፊሰር ብርሃኑ አበጋዝ፤

***Achtung: Nur zur abgesprochenen Berichterstattung verwenden!*** Podiumsdiskussion. Teilnehmerfoto. Afrikanische Nachwuchswissenschaftler in Hannover (am 14. und 15. Oktober 2013 ). Zum ersten Mal hat die VolkswagenStiftung alle Postdoc Fellowship-Inhaber des Förderprogramms „Wissen für morgen – Kooperative Forschungsvorhaben im sub-saharischen Afrika“ mit internationalen Experten zusammen gebracht. Dabei traffen sich Geistes-, Sozial- und Naturwissenschaftler sowie Ingenieure und Mediziner, um über die Grenzen der Disziplinen hinweg ihre Arbeit sowie die Forschungsbedingungen in Afrika zu diskutieren. *** Volkswagen Stiftung Hannover/Marcel Wogram
ፕሮፊሰር ብርሃኑ አበጋዝ የአፍሪቃ ሳይንስ አካዳሚ፤ ዋና ዳይሪክተርምስል Volkswagen Stiftung Hannover/Marcel Wogram

የፎልክስቫገኑ ተቋም እያደረገ ያለዉ ድጋፍ የሚበረታታ ነዉ ያሉት ፕሮፊሰር ብርሃኑ፤ በተለይ ደግሞ የአፍሪቃ መንግስታት በሳይንሱ ዘርፍ የሚመድቡት በጀት ሊታሰብበት ይገባል፤

እዉቀት ለነገ በሚል መርህ ለ ሁለት ቀናት በተደረገዉ ጉባኤ የተሳተፉት እና ከፎልክስቫገን ተቋም ለምርምር ስራቸው ድጋፍ ያገኙት ዶክተር ሜሮን ዘለቀ በመጨረሻ፤

አፍሪቃዉያን የሳይንስ ምሁራንን ጋር የልምድ ልዉዉጥ ለመፍጠር በሚል በፎልክስቫገን ተቋም በተዘጋጀዉ ጉባኤ ላይ የተገኙ ኢትዮጵያዉያን ምሁራን ለሰጡን ቃለ ምልልስ እናመሰግናለን፤ ሙሉዉን የድምፅ ዘገባ ያድምጡ!

አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ