1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዘረኝነት ቅሌት በኢጣልያ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 9 2005

በኢጣልያ የሊጋ ኖርድ ፓርቲ እንደራሴ እና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚደንት ሮቤርቶ ካልዴሮሊ በሀገሪቱ የመጀመሪያዋ ጥቁር ሚንስትር ዶክተር ሴሲል ኪዬንጌ ላይ አሳፋሪ አስተያየት የሰነዘሩበት አነጋገር ከተለያዩት የሀገሪቱ ፓርቲዎች እና ከሕዝቡ ብዙ ተቃውሞ ቀስቀሰ።

https://p.dw.com/p/199Fc
ዶክተር ሴሲል ኪዬንጌምስል picture-alliance/MAXPPP

ሮቤርቶ ካልዴሮሊ በትውልድ የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፓብሊክ፤ በዜግነት ኢጣልያዊት ፣ የውኅደትና ትብብር ሚንስትር ፣ በትምህርታቸውም የዓይን ሀኪም የሆኑትን ዶ/ር ሴሲል ኪዬንጌን በሣምንት መጨረሻ ዝንጀሮ ሲሉ ሰድበዋል። ካልዴሮሊ በሚንስትሯ ላይ የሰነዘሩትን እና ብዙ የሚያነጋግረውን አሳፋሪ አስተያየት በተመለከተ ስላለው ሁኔታ ቀደም ሲል የሮሙን ወኪላችን ተኽለዝጊ ገ/የሱስ በስልክ ቀጣዩን ብሎናል።

ተኽለዝጊ ገ/የሱስ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ