1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሚያዝያ 8 ቀን 2010 ዓ.ም የዜና መጽሔት

Tesfalem Waldyes Eragoሰኞ፣ ሚያዝያ 8 2010

በዕለቱ የዜና መጽሔት ቀዳሚው ዛሬ ከእስር ከተለቀቁት የኦሮሚያ ክልል የአድማ ብተና ፖሊስ ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ኢያሱ አንጋሱ እና ከዩኒቨርስቲ መምህሩ እና ጦማሪው አቶ ስዩም ተሾመ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ይሆናል። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተያዙ እስረኞች የሰብዓዊ መብት አያያዝ ምን እንደሚመስል የሚዳስስ ዘገባ ይከተላል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ትላንት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተውጣጡ ታዳሚያን ባስተላለፉት መልዕክት ላይ የተሰጡ አስተያየቶችም ተካትተዋል። በመጨረሻም አለም አቀፉ ማህብረሰብ ለሶሪያ የአየር ድብደባ የሰጠውን ምላሽ እንዳስሳለን።

https://p.dw.com/p/2w9VY