1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የየመን የክብር ዘብ ጥቃት

ዓርብ፣ ነሐሴ 11 2004

በልጃቸው በጀነራል አህመድ አሊ አብደላ ሳልህ የተመራው ና በከባድ መሣሪዎች የታገዘው ይኽው ጥቃት የተፈፀመው አዲሱ የየመን ፕሬዚደንት አብዱራባህ ማንሱር ሃዲ የየመን ጦር ኃይል የመዋቅር ለውጥ እንደካሄድ ባዘዙ በሳምንቱ ነው ። ለውጡ የጀነራል አህመድን ሥልጣን ይቀንሳል ።

https://p.dw.com/p/15ryb
epa03361785 A Yemeni soldier stands guard outside the Defense Ministry following clashes with troops from the Republican Guard in Sana'a, Yemen, 14 August 2012. According to media reports, troopers from the Republican Guard loyal to the son of ousted Yemeni President Ali Abdullah Saleh attacked the Defense Ministry. The government forces arrested at latest 40 the Republican Guard troopers, reports claimed. EPA/YAHYA ARHAB
ምስል picture-alliance/dpa

የየመን የክብር ዘብ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የሃገሪቱን የመከላከያ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ከቦ የሰነዘረው ጥቃት የመንን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጥረት እንዳያደናቅፍ እያሰጋ ነው ። አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች ከጥቃቱ በስተጀርባ የቀድሞው የየመን ፕሬዝዳንት አሊ አብደላ ሳልህ አሉበት ይላሉ ። በልጃቸው በጀነራል አህመድ አሊ አብደላ ሳልህ የተመራው ና በከባድ መሣሪዎች የታገዘው ይኽው ጥቃት የተፈፀመው አዲሱ የየመን ፕሬዚደንት አብዱራባህ ማንሱር ሃዲ የየመን ጦር ኃይል የመዋቅር ለውጥ እንደካሄድ ባዘዙ በሳምንቱ ነው ። ለውጡ የጀነራል አህመድን ሥልጣን ይቀንሳል ። ዝርዝሩን ነበዩ ሲራክ ከጅዳ ልኮልናል።

ነበዩ ሲራክ

ሂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ