1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩኔስኮ ዓመታዊ ዘገባ

ረቡዕ፣ ጥር 21 2006

የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት በምህፃሩ ዩኔስኮ የትምህርት ጥራት እየዘቀጠ መሄድ በዓለም ዙሪያ ከተጠበቀው በላይ መሃይምነት ይበልጥ እየተስፋፋ እንዲሄድ ማድረጉን አስታወቀ ።

https://p.dw.com/p/1Az6v
UNESCO - Lehrermangel
ምስል UNESCO/E. Jansson

ድርጅቱ ዛሬ ይፋ ባደረገው ዓመታዊ ዘገባ እንዳስታወቀው ቁጥራቸው ወደ ሩብ ቢሊዮን የሚጠጋ ሕፃናት አንድን አረፍተ ነገር ጠንቅቀው ማንበብ አይችሉም ፤ ተገቢውን የሂሳብ ትምህርትም አያገኙም ። በአፍሪቃ በብዙ ሚሊዮን ለሚቀጠሩ ወጣቶች መሠረታዊ ትምህርት አለመዳረሱም አሳሳቢ መሆኑን ድርጅቱ አዲስ አበባ ውስጥ አስታውቋል ። በኢትዮጵያ በትምህርት ዘርፍ ለውጥ ቢኖርም የጥራት ችግር እንዳልተወገደ ድርጅቱ አስታውቋል ። የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ