የዩኤስ አሜሪካ የድሮን ፖሊሲ መተቸቱ17 የካቲት 2008ሐሙስ፣ የካቲት 17 2008ዩኤስ አሜሪካ ሽብርተኞች እና ፅንፈኞች በምትላቸው ላይ «ድሮን» በተባሉት ሰው አልባ የጦር አውሮፕላኖችዋ የምታካሂደውው የቦምብ ጥቃት ዘመቻ ትችት ቀረበበት።https://p.dw.com/p/1I2M8ምስል picture-alliance/dpa/L. Prattማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ትችቱን የሰነዘረው ያሜሪካውያኑ «ሲምሰን» የአመላካች ፖሊሲዎች የጥናት ማዕከል ጥቃቶቹ ግልጽነት የጎደላቸው፣ አሜሪካውያንም ዘመቻው ዒላማዎቹን በትክክል ስለመምታት አለመምታቱ መረጃ እንደሌላቸው እና ጥቃቱም በሰላማዊ ሰዎች ላይ የጎንዮሽ ጉዳትም እንደሚያደርስ አስታውቋል። ናትናኤል ወልዴ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ