1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩክሬይን ውዝግብ፣ ሩስያ እና ምዕራቡ ዓለም

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 21 2006

ዩኤስ አሜሪካ እና የአውሮጳ ህብረት ማዕቀብ ሩስያ በዩክሬይን ቀውስ ላይ አካሂዳዋለች በሚሉት ሕገ ወጥ ጣልቃ ገብነት ሰበብ ቀደም ሲል ጥለውት የነበረውን ማዕቀብ በትናንቱ ዕለት አጠናክረዋል። አዲሱ የዩኤስ አሜሪካ ማዕቀብ የተጣለው ለፕሬዚደንት

https://p.dw.com/p/1Bqvj
ምስል Reuters

ለሩስያ ፕሬዚደንት ቭላዲሚር ፑቲን ቅርበት አላቸው በተባሉ ሰባት የሩስያ ባለሥልጣናት እና 17 ኩባንያዎች ላይ ነው። ማዕቀቡ በተጨማሪ ለሩስያ የጦር ኃይል አስፈላጊ የሆኑ ከውጭ የሚገቡ ከፍተኛ የቴክኒክ ቁሳቁሶችንም የሚመለከት ነው። ከአሜሪካውያኑ ጋ ሲነፃፀር የአውሮጳ ህብረት ማዕቀብ በግለሰቦች ላይ ብቻ ያነጣጠረ ነው። ህብረቱ እንደ ዩኤስ አሜሪካ የሩስያን ኤኮኖሚ ወይም ፊናንስ ዘርፍ የሚነካ ጠንካራ ማዕቀብ እስከመጣል ግን ርቆ አልሄደም፣ ምክንያቱ ምን ይሆን? የብራስልስ ወኪላችን ገበያው ንጉሤን ቀደም ሲል ጠይቄው ነበር።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ