1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩክሬይን ውዝግብ ፣ሩስያ እና የአውሮጳ ህብረት

ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 4 2006

የዩክሬይን መንግሥት እና መፍቀሬ ሩስያ የሚባሉት የምሥራቅ ዩክሬይን ዓማፅያን ባለፈው ዓርብ በሚንስክ ቤላሩስ የደረሱት የተኩስ አቁም ስምምነት ከሞላ ጎደል መፅናቱን ተሰማ። ይሁንና፣ የአውሮጳ ፀጥታ እና ትብብር ድርጅት

https://p.dw.com/p/1D9Sa
Ukraine Petro Poroschenko in Mariupol
ምስል Reuters/M. Lazarenko/Ukrainian Presidential Press Service

ፕሬዚደንት ዲድየ ቡርክሀርት ለዩክሬይን የተደረሰው ስምምነት በብዙ ቦታዎች የተከበረ ቢሆንም፣ የማያስተማምን ነው በማለት አስጠንቅቀው የድርጅቱ ተልዕኮ እንዲጠናከር እና ተፋላሚዎቹ ወገኖች ወደ ፖለቲካዊው ድርድር እንዲገቡ ጠይቀዋል። ተፋላሚዎቹ ወገኖች ባለፉት አምስት ወራት ባካሄዱት ጦርነት ከ3000 የሚበልጡ ሰዎች ሲሞቱ፣ በመቶ ሺህ የሚገመቱ ተፈናቅለዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ