1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩጋንዳ የምርጫ ሰሞን ድባብ

ረቡዕ፣ ጥር 25 2008

በተለያዩ የአፍሪቃ ሃገራት ዘንድሮ በርካታ ሀገር አቀፍ ምርጫዎች ይከናወናሉ ተብሎ ይጠበቃል። ለአብነት ያኽል ቻድ፣ መካከለኛው አፍሪቃ ሪፐብሊክ፣ ከተሳካም ሶማሊያ እንዲሁም ዩጋንዳ ከሚጠቀሱት መካከል ይገኙበታል።

https://p.dw.com/p/1HpQV
Karikatur zu Uganda Wahl von Said Michael
ምስል DW/S. Michael

[No title]

የዩጋንዳው ምርጫ ከሁለት ሣምንት በኋላ የሚከናወን ይሆናል ተብሏል። ኡጋንዳ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫው መዳረሻ በመንግሥት ላይ ትችት በመሰንዘር የሚታወቁ አንድ ጄነራልን በቁጥጥር ስር አውላለች። ድርጊቱን የሰብአዊ መብት ተከራካዊዎች ነቅፈውታል። ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት የኡጋንዳ የምርጫ መዳረሻ ድባብን በተመለከተ ኬንያ ናይሮቢ የሚገኘው ተባባሪ ዘጋቢያችን ፋሲል ግርማን በስልክ አነጋግሬው ነበር። ፋሲል ስለኡጋንዳ ምርጫ እና ተፎካካሪዎቹ በማብራራት ይጀምራል።

ፋሲል ግርማ

ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ