1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዬኤስ ኤድ ተጨማሪ ርዳታ

ሰኞ፣ ግንቦት 8 2008

የዩኤስ አሜሪካ ዓለማቀፍ የልማት ተቋም «ዩኤስ ኤድ» በኢትዮጵያ ድርቅ ላጠቃቸዉ አካባቢዎች መቋቋምያ የሚዉል ተጨማሪ የ 128 ሚሊዮን ዶላር ርዳታ መስጠቱ ተገለፀ።

https://p.dw.com/p/1IolA
USAID PK in Addis Abeba Äthiopien
ምስል DW/G.Tedla HG

በዩኤስ አሜሪካ የዴሞክራሲ የግጭት ማስወገጃና የሰብዓዊ ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ዳይሬክተር ቶማስ ስታል፤ በአደጋ መከላከልና ዝግጁነት የምግብ ዋስትና ዘርፍ ሚንስትር ዴታ አቶ ምትኩ ካሳ ጽ/ቤት በመገኘት በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተዘዋውረው በተመለከቷቸው በድርeq በተጎዱ አካባቢዎች ተጨማሪ እርዳታ እንደሚያስፈልግ መገንዘባቸውን ተናግረዋል ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ዝርዝር ዘገባ አለው ።


ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ


አዜብ ታደሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ