የደቡብ ሱዳን የሰላም ሰነድ መፈረም
ሰኞ፣ ጥቅምት 15 2008ማስታወቂያ
ከአምስት ሳምንታት በፊት በደቡብ ሱዳን የተኩስ አቁም ስምምነቱንና የሽግግር መንግስቱን ለመመስረት ተዘጋጅቶ በነበረዉ ሰነድ ከተቃዋሚዎች አንደኛዉ ተቀናቃኝ ለመፈረም በማቅማማታቸዉ በድርድር መቆየቱ ይታወቃል። ዋናዉ ጉዳይ በሥልጣን ላይ ያለዉን ጨምሮ የፖለቲካ መሪዎቹ ከአንድ ዓመት ተኩል ዉጣ ዉረድ በኋላ የተነደፈውን ስምምነት መፈረማቸዉ ይታወሳል። ነገር ግን በጦር አዉድማዉ ላይ የሚገኙ የጦር መኮንኖች እኛ እየደማን እየተሰዋን እኛን ያላካተተ የሰላም ድርድር በማለት በየጊዜዉ እሮሮ በማሰማታቸዉ እንዲካተቱ ተደርጓል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ