1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ሱዳን ጦርነትና የዉጪዉ ሚና

እሑድ፣ መጋቢት 21 2006

የደቡብ ሱዳን ጦርነት አዲሲቱን ሐገር እያነደደ ደሐ ሕዝቧን እየፈጀ-በገፍ እያሰደደ ነዉ።ተፋላሚ ሐይላት በምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን ( ኢጋድ ) ሸምጋይነት የተኩስ አቁም ሥምምነት ቢፈራረሙም ሥምምነቱ ገቢራዊ አልሆነም።

https://p.dw.com/p/1BYgo
Südsudan Rebellen 10.02.2014
ምስል Reuters

የኢጋድ አባል የሆነችዉ ዩጋንዳ ባንፃሩ ያዘመተችዉ ጦር ከመንግሥት ጦር ጋር ሆኖ አማፂያኑን የመዋጋቱ ሐቅ የአደራዳሪዉን ድርጅት ገለልተኝነት ግራ አጋቢ አድርጎታል።ዩናትድ ስቴትስና የአዉሮጳ ሕብረት በጦርነቱ ጣልቃ የገቡትን እንደ ዩጋንዳ የመሳሰሉትን ኃይላት ከመገሰፅ ሌሎች ወገኖችን ለመቅጣት ዝተዋል።ብዙ ወገኖችን የሚያነካካ፤ እርስ በርሱ የሚጣረሰዉ የደቡብ ሱዳን ጦርነትና የዉጪዉ ሚና የዚሕ ሳምንት ማብቂያ የዉዉይይት ርዕሳችን ነዉ። ሙሉዉን ዉይይት የድምፅ ማድመጫዉን በመጫን ይከታተሉ!

ነጋሽ መሃመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ