1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዲላው ጥቃት እና ጉዳት

ረቡዕ፣ ጥቅምት 2 2009

ጥቃት አድራሾቹ በብዛት በመውጣት አዛውንት ህጻን ሴት ሳይለዩ ሕይወት ማጥፋታቸውን ፣ ሰዎችን ማቁሰላቸውን እና ቤቶችን እና የተለያዩ ንብረቶችን ማቃጠላቸው ተገልጿል ።

https://p.dw.com/p/2RANu
20.06.2013 DW Online Karten Basis Aethiopien spanisch

M M T/ Beri.London (Interview with family of victims of attacks in South Ethi - MP3-Stereo

ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በደቡብ ክልል በሚገኘው በዲላ እና በአካባቢው ከተሞች በደረሰው ጥቃት ከተፈናቀሉት እና ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች መካከል የአካባቢው ተወላጆችም እንደሚገኙበት ተነገረ። ለንደን ነዋሪ የሆኑ አንድ የአካባቢው ተወላጅ ጥቃት አድራሾቹ በብዛት በመውጣት አዛውንት ህጻን ሴት ሳይለዩ ህይወት ማጥፋታቸውን ፣ ሰዎችን ማቁሰላቸውን እና ቤቶችን እና የተለያዩ ንብረቶችን ማቃጠላቸውን በስልክ ከቤተሰቦቻቸው አባላት እንደሰሙ ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ያነጋገረቻቸው የለንደንዋ ወኪላችን ሀና ደምሴ ዝርዝር ዘገባ አዘጋጅታለች።

ሀና ደምሴ

ኂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ