1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን መራኂተ-መንግሥት ጉብኝት በዩናይትድ እስቴትስ፣

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 24 2002

የጀርመን መራኂተ-መንግሥት ወ/ሮ አንጌላ ሜርክል፣ ትናንት ዋሽንግተን በመግባት ከፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ጋር የተነጋገሩ ሲሆን ፣

https://p.dw.com/p/KMdR
የጀርመን መራኂተ-መንግሥት ጉብኝት በዩናይትድ እስቴትስ፣
ምስል AP

በዛሬው ዕለት በአሜሪካ ም/ቤት ዲስኩር እንደሚያሰሙ ይጠበቃል። እ ጎ አ በ 1957 ዓ ም፣ ያኔ፣ የምዕራብ ጀርመን መራኄ-መንግሥት የነበሩት ኮንራድ አደናዎር በዩናይትድ እስቴትስ ም/ቤት ንግግር ካሰሙ ወዲህ ፣ ከ 42 ዓመታት በኋላ፣ ይኸው ተመሳሳይ ዕድል ያጋጠማቸው የጀርመን መሪ ፣ ወ/ሮ አንጌላ ሜርክል ናቸው። የጀርመን ተጓዳኝ ዩናይትድ እስቴትስ ፣ ከበርሊን አስተዳደር ብዙ ትጠብቃለች።

ይልማ ኃይለ-ሚካኤል/ተክሌ የኋላ/ነጋሽ መሐመድ