1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን-ምርጫ-2002

እሑድ፣ መስከረም 17 2002

መምረጥ የሚችለዉ የጀርመን ዜጋ ወጥቶ ድምፁን እየሰጠ ነዉ ዛሬ። ተፎካካሪዎቹ እጩዎች መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክልና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ፍራንክ ቫልተር ሽታይን ማየርም መርጠዋል።

https://p.dw.com/p/Jq5v
ምስል AP

አንዳንድ ዜናዎች እንደሚሉት ከሆነ ሜርክል የማሸነፍ እድል አላቸዉ የሚያሳስባቸዉ ከማን ጋ ተጣምሬ መንግስት እመሰርታለሁ የሚለዉ ነዉ። ላለፉት አራት ዓመታት ተጣምሮ አገሪቱን ያስተዳደረዉ የክርስቲያን ዴሞክራት ኅብረትና ሶሻል ዴሞክራት ፓርቲ ለመሆኑ የሥራ ክንውን እንዴት ይገመገማል?

ይልማ ኃይለ ሚካኤል፣

ተክሌ የኋላ/ሸዋዬ ለገሠ