1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን እና የፈረንሣይን ወዳጅነት ውይይት

ረቡዕ፣ መጋቢት 4 2005

በኢትዮጵያ የጀርመን እና የፈረንሣይ ኤምባሲዎች ሁለቱ አገሮቻቸው ልዩ ወዳጅነት የመሠረቱበትን ሀምሣኛ ዓመት በዚህ ሣምንት በአዲስ አበባ በተለያዩ ዝግጅቶች እያሰቡት ይገኛሉ። በዚሁ መሠረትም በኢትዮጵያ የጀርመን እና የፈረንሣይ አምባሳደሮች

https://p.dw.com/p/17wFO
ምስል DW


በአፍሪቃ ህብረት አዳራሽ ባካሄዱት ውይይት አገሮቻቸው ወደዚሁ የወዳጅነት ደረጃ የደረሱበትን ተሞክሮ ለአፍሪቃውያኑ ወዳጆቻቸው አካፍለዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ