1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን የአፍሪቃ መርሕ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 18 2003

የጀርመን መንግሥት ሥለ አፍሪቃ የሚከተለዉን «አዲስ» መርሕ የገመገመ ዉይይት ትናንት በርሊን ዉስጥ ተደርጓል።

https://p.dw.com/p/PrK1

በዉይይቱ ላይ የተካፈሉት የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፥ የጀርመንና የአፍሪቃ ጉዳይ የፖለቲካ አዋቂዎችና ባለሙያዎች የመርሑን ምንነትና ጥቅም አንስተዉ ተከራክረዋል።የመርሑን ዝር ዝር ይዘትና አፈፃፀም የያዘዉ ሰነድ በቅርቡ ይፋ እንደሚሆን ተነግሯል።

ይልማ ሐይለ ሚካኤል

ነጋሽ መሀመድ

አርያም ተክሌ