1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የጀርመን ዳግም ዉሕደት በዓል በጀርመን ኤምባሲ

ማክሰኞ፣ መስከረም 24 2009

በበዓሉ ላይ ተቀማጭነታቸዉ አዲስ አበባ የሆኑ የተለያዩ ሐገራት፤ ድርጅቶች፤ ተቋማትና ማሕበራት ዲፕሎማቶች እና ጥሪ የተደረገላቸዉ ኢትዮጵያዉያን እንግዶች ተገኝተዋል

https://p.dw.com/p/2QrbN
Äthiopien Addis Abeba Feier Deutsche Einheit Botschafter
ምስል DW/Y. Geberegziabeher

(Beri.AA) Tag der Deutschen Einheit in Addis - MP3-Stereo

 

ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ፍፃሜ ጀምሮ ለአርባ ዓምስት ዓመታት ለሁለት ተከፍላ የቆየችዉ ጀርመን ዳግም የተዋሐደችበት 26ኛ ዓመት በዓል ትናንት እዚሕ ጀርመንና በመላዉ ዓለም በሚገኙ የጀርመን ተልዕኮና መስሪያ ቤቶች ተከብሮ ዉሏል። በዓሉ በድምቀት ከተከበረባቸዉ የጀርመን ተልዕኮዎች አንዱ አዲስ አበባ የሚገኘዉ የጀርመን ኤምባሲ ነዉ። በበዓሉ ላይ ተቀማጭነታቸዉ አዲስ አበባ የሆኑ የተለያዩ ሐገራት፤ ድርጅቶች፤ ተቋማትና ማሕበራት ዲፕሎማቶች እና ጥሪ የተደረገላቸዉ ኢትዮጵያዉያን እንግዶች ተገኝተዋል።

 

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ