1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ጥምር መንግስት 100ኛ ቀን

ዓርብ፣ ጥር 28 2002

ባለፈዉ ጥቅምት 18 ቀን የጀርመን ምክር ቤት ማለትም ቡንደስኽ ወይዘሮ አንጌላ ሜርክልን ለሁለተኛ ጊዜ መራሂተ መንግስት አድርጎ መርጧል።

https://p.dw.com/p/Lu0A
ሜርክልና ቬስተርቬለምስል AP


 ይህ ምርጫ አገሪቱን በጥምር መንግስትነት የሚያስተዳድሩ ሁለት ፓረቲዎችን ወደስልጣን ከፍ አድረጓል፣ ሶሻል ዴሞክራቶች በጀርምንኛ ምህፃሩ CDUንና ነፃ ዴሞክራቱን FDPዎችን። በአርማቸዉ የሚታወቁት ደግሞ የጥቁርና ቢጫ ጥምረት ተብለዉ ነዉ። ከምረጫ ማግስት ስልጣን ሲያዝ አሀዱ ተበሎ መቶኛዉ ቀን በፓርላማ ስርዓት መገኛዋ አገር ብሪታንያ የግርማ ሞገስ ወቅት ይሰኛል። እዚህ ጀርመን ግን ዘንድሮ ሌላ ነዉ።

Peter Stützel

ሸዋዬ ለገሠ ሂሩት መለሰ