1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ጦርና የአፍጋኒስታን ቆይታዉ

ሐሙስ፣ ጥር 24 2004

የጀርመን ጦር አፍጋኒስታንን ለቆ ለመዉጣት አንድ እቅድ አዉጥቷል

https://p.dw.com/p/13qjb
ምስል picture-alliance/dpa



ቀረብ ሲል በሚመጣዉ ዓመት ራቅ ሲል ደግሞ በወዲያኛዉ የጀርመን ጦር አፍጋኒስታንን ለቆ ለመዉጣት አንድ እቅድ አዉጥቷል። ይህን ለማድረግም የመከላከያ ሚኒስትሩ ከህዝብ እንደራሴዎች የድጋፍ ድምፅ ማግኘት ይኖርባቸዋል። ይህ ብቻ ሳይሆን ለመቆየት ሆነ አፍጋኒስታን ለመቆየት የጀርመን ጦር ብዙ ጥያቄዎች ከፊቱ መቆማቸዉን የበርሊኑ ወኪላችን የይልማ ኃይለ ሚካኤል ዘገባ ጠቅሷል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሸዋዬ ለገሰ


 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ