የጀርመን ፕሬዚደንት የዛሬ የኢትዮጵያ ውሎ10 መጋቢት 2005ማክሰኞ፣ መጋቢት 10 2005የጀርመን ርዕሰ ብሔር ዮአኺም ጋውክ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያካሂዱትን ጉብኝት በመቀጠል ዛሬ የላሊበላን አብያተ ክርስትያን ጎብኝተው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል። በዛሬው ምሽትም ከኢትዮጵያhttps://p.dw.com/p/180Nfምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ የተለያዩ የሀይማኖት መሪዎች ጋ የጋገራሉ ተብሎ ይጠበቃል። ስለፕሬዚደንት ዮአኺም ጋውክ የዛሬ የኢትዮጵያ ውሎ ላሊበላ ደርሶ የተመለሰውን ወኪላችንን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስን ተክሌ የኋላ በስልክ አነጋግሮታል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ተክሌ የኋላ