የጀርመኖች ትኩረት በመካከለኛዉ ምሥራቅና በአፍሪቃ28 ኅዳር 2001እሑድ፣ ኅዳር 28 2001የጀርመን ደራሲያንና ከያኒያን ወደ አረቡ አለም፥ ጋዜጠኞችና ተንታኞች ደግሞ ወደ አፍሪቃ እያተኮሩ ነዉ።https://p.dw.com/p/GB3dበከተማቸዉ-የትስራ አሉትምስል picture-alliance / Tagesspiegelማስታወቂያየዛሬዉ የባሕል መድረክ ዝግጅታችን የጀርመን ደራሲያንና ከያኒያን ከአረብ አቻቸዉ ጋር ያላቸዉን ግንኙነት ባጭሩ፥ የጀርመን ጋዜጠኞች ደግሞ ሥለ አፍሪቃና ለአፍሪቃ ያሰቡትን በረጅሙ ያወጋናል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል ነዉ-ያጠናቀረዉ።