1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጃፓን ጊዚያዊ ሁኔታ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 6 2003

በጃፓን ከአምስት ቀናት በፊት በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ አብዝቶ በተጎዳው የፉኩሺማ አቶሚክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ባለው በሶስተኛው የአቶም ማገዶ ዘንጎች በሚብላሉበት ጋን ውስጥ አዲስ ፍንዳታ መፈጠሩን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ድርጅት አስታወቀ።

https://p.dw.com/p/R9Pp
ምስል AP

የጃፓን መንግስት ይህን ቃጠሎ ማጥፋቱን እና ሁኔታውን መቆጣጠሩን ቢገልጽም ዓለም አቀፉ ድርጅት ይህን እስካሁን አላረጋገጠም። ወደ ስቱድዮ ከመግባታችን በፊት በጃፓን መዲና የሚገኘውን ዘጋቢያችንን ወንድወሰን መርሻ በመጀመሪያ ቃጠሎው በርግጥ መጥፋት አለመጥፋቱን ጠይቄው ነበር።

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ